​  ለማልማት እንዘጋጅ።

     አገራችን ጎጃም ወንዛችን አባይ 

     ለወገን ለአገር አንደርስም ወይ!!

   የጎጃሞን ህዝብ በጣም ብዙ ስራ ይጠብቀዋል። 

  • ጠንካራ ህዝብ፣ ጠንካራ ኢኮኖሚ፣ ተሰሚ የፖለቲካ ድምጽ ግንባታ መጀመር አለበት ።
  • የአማራ ህዝብ ለህልውናው ሲል የቴክኖሎጂ ለውጥን መለማምድ ግድ ይለዋል።
  • ​ህዝቡ የተሻለ ህይዎት ለመኖር ያስተሳሰብ ለውጥ ማድረግ ይኖርበታል።
  • አዲሱን ቴክኖሎጂ ለመጠቀም መዘጋጀት አለበት
  • ገበሬው እርሻውን ማዘመን ግድ ይለዋል።
  • ምርት ይጨምራል።
  • ከተሞች ያድጋሉ፣
  • ብዙ ዘመናዊ ቤቶችና፣ ቁሳቁሶች ያስፈልጋሉ።
  • ንግድ ይስፋፋል 
  • የቱሪዝም ክፍሉ ያድጋል ይስፋፋል።
  • የታሪክ ቅርሶችና ቦታውች፣ የቱሪስት መዳረሻቸዎች አካባቢያቸው ይለማሉ፣ 
  • ትምህርትቤቶች በየደረጃቸው ማደግእና መስፋፋት አለባቸው።
  • የጎጃምም የአማራም ክልል ኢኮኖሚ ማደግ አለበት።
  • ​ገበርፌው ምርቱን ገብያ የሚአደርስበት መንገዶች ይሰራሉ።
  • ሆስፒታልና ጤና ጣቢያዎች ያስፈልጉታል።
  • አውሮፕላን ማረፊያዎች መስፋፋት ያስፈልጋቸዋል።
  • ዋና ከተሞች ፣ በሃር ዳር ፣ ጎንድርና ደሴ ኢንተርናሺናል ኢርፖርቶች ይሆናሉ።
  • ​ከተሞች በባቡር መንገድ ይተሳሰራሉ። ሌሎችም ሌሎችም ይጠመራሉ፣ 
  • የህ ሁሉ የሚሆነው በአንድነት ላይ የተመሰረተ የራስን በራስ መወሰን ሲቻል ብቻ ነው። 

Gojjam.com ለመርዳት ዝግጁ ነው።​

Stay tuned you will be given specific information how to invest in Gojjam.

  • REDBUILDING GOJJAM 
  • ​MODERN FARMING
  • TECHNOLOGY 
  • ICT
  •  HIGHER LEARNING
  •  MANUFACTURING
  •  AGROPROCESSING
  •  MINING​

​​Adaptability .

ለምን ጎጃም ውስጥ በዘመናት ሁሉ ለውጥ አልተፈጠረም?  ከዚያም አልፎ በአራቱም የአማራ ክልሎች ውስጥስ?

መሠረታዊ ጥያቄ ነው? ቀላሉ መልስ ሰዎች እየተቅየረ የሚሄድ ዐለም ዎስጥ እንደሚኖሩና እነሱም መቀየር እንዳለባቸው አለማስተዋላቸው አንዱ ምክናያት ነው። ችግሩ ዓለም በፍጥነት እየተቀየረ ባለበት ወቅት የኛንም አገራችንንም  እንደሚጨምር መረዳት አለመቻላችን አንዱ ምክናያት ነው።  ቀደምት አባቶቻችን የህንን ሳያውቁ አልፈዋል ብለን አናምንም፣ ብዙ በጊዚው አስደናቂ የሚባሉ ቅርሶችን ሰርተው አልፈዋል።  ግ ን የቅርብ ታሪካችን እንደምያሳየው ለውጥን ያለመፈለግ፣ ባህልና እምነት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አዳብረናል። በዝህ ምክናያት ከእኛ በፊት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ቀደምት አባቶች የኖሩበትን ዓለም በመቀየር ላይ ያለ አለም መሆኑን እንኳ ሳያውቁ  መጥተው ኖረው አልፈዋል።​


Gojjam.com

    THE ORIGINAL GARDEN OF EDEN 

It is a fact that we live in a changing world, that is why adaptability to the changing enviroment is vital to all Amhara region. Gojjam.com  wants to set the stage for the regions change and beyond so the change we intend to happen in our society can be implemented in orderly manor without the unintended concequences. . 

​​ብታምንም ባታምንም የጎጃም ህዘብ እንድሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ በጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ያለ ህዝብ ነው። 

 እንዳትደፈር ክፈለግህ ንቃ፣ እንዳትናቅ ከፈልግህ ከዘመኑ ጋር ተራመድ፣ በተፈጥሮ ታድለሃል! 

ጎጃም  ከጠለቀ እንቅልፍህ ንቃና የተፈጥሮ ሃብትህን  እወቅ። 
እንደ ጎጃም በተፍጥሮ ሃብት የታደለ እንኳን ከኢትዮጵያ ባአለም ላይም ጥቂት ናችው። 
ኢትዮጵያ የምትኮራባቸው ጎጃሜ የሆኑ የተፈጥሮ ሃብቶች፣ 

  • አባይ ወንዝ ጎጃሜ ነው ግን ጎጃሞች የኔ ነው ሲሉ አይሰማም 
  • የአባይ ፏፋቴ ጎጃሜ ነው 
  • ጣና ባህር ከነ ደሴቶቹ ጎጃሜ ነው 
  • የውሃው ማማ ይጮቄ ተራሮች ጎጃሞች ናቸው 
  • ሌሎችም አሉ ጨምሩበት 

Gojjam.com/አማራ

"The One Most Adaptable to Change is the One That survives"

"It is not the intellectual species that survives; it is not the strongest that survives; but the species that is able to adapt and adjust to the changing environment in which it finds itself"

Charles Darwin

Gojjam God's Country

What is Gojjam.com?

It is an Ai  Technology Company .


The time has come to race to adapt to the change. 

Agri applications 

Gojjam is a region blessed with various kinds of natural resources and yet it is one of the least developed regions of Ethiopia . The time has come to unlock those vast potential and start developing the region and change the lives of its citizens.

Type your paragraph here.

 Abay Gojjanie ነው Gojjam Amara ነው Amara Ethiopiawe ነው

Why has nothing changed in Gojjam throughout the years?   For that matter, in all four Amhara regions of Ethiopia?

That is the fundamental question?

The problem is, while the world around us is changing fast, we have failed to recognize that we, too, live in that changing world. Millions before us came and went without recognizing that the world they lived in was changing; as a result, people live, work, socialize, and worship as their forefathers have throughout the centuries.  That has to change.


They never knew they needed to adapt to change to survive and to live a better place to the next generation than they found it. 


 AI LIBRARY


​ChatGPT

https://chatgpt.com/

DeepSeek

 https://www.deepseek.com/

Google Gemini
https://gemini.google.com

  Claude.ai
https://claude.ai




.

Developing Gojjam is our priority.

Stay tuned, technology-assisted 

The Marshall Plan is on the way to Gojjam. 

   ጥያቄው !

እኛ ካላለማነው ማን?

አሁን ካልታቀደ መቸ?.

  አማራ ክልልን  ለመልማት አቅሙ አለን።

Are you willing to invest in Gojjam if you get the opportunity?

​ We love to hear your comments..​​

If you are over 50 and lived abroad, the Ethiopia you know no longer exists. It is a country where the strongest and most adaptable ethnic groups can easily survive and thrive, while yours can barely survive. The Ethiopia we think is redefined and deconstructed to suit their agenda; they can easily take away your identity, your history, your culture, and even your language. It is already happening: some groups say Gojjam and Wollo are not Amhara, and that Amharic is not an Amhara language. If you don't recognize the change and act on it accordingly, you will be swallowed by the strongest.  

We are talking about the reality of today: either you accept the change, adapt, and change yourself, or sit and watch, being instinct. 

Whoever thought that the Amhara region would be invaded from the North by the much less populated Tigray region, led by the anti-Amhara TPLF, and then, by the Oromo-dominated Federal government, in the name of disarming Fano? That is just the fact.  The lesson from all this is that Amhara's survival depends solely on its own, not on others' goodwill. That requires a mental shift: one can live with all the Ethiopian ethnic groups with equality and respect while maintaining one's own cultural heritage.